ማስታወቂያ #ዮርዳኖስ_ልዩ_የውስጥ_ደዌ_እና_የህፃናት_ስፔሻላይዝድ_ክሊኒክ ድርጅታችን ባለው ክፍት ቦታ ባለሞያዎችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል የስራ መደብ : #ጠቅላላ_ሀኪም የስራ ልምድ : #አንድ_ዓመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለ/ ያገለገለች ( ከመንግስት ዩኒቨረሲቲ የተመረቀ/የተመረቀች ) የቅጥር ሁኔታ: በቋሚነት ብዛት: #2 ደመወዝ: በስምምነት ፆታ : አይለይም ስለሆነም አመልካቾቻችን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማለትም ሃምሌ 4//14 ዓ/ም እስከ ሀምሌ14 //14 ዓ/ም ድረስ ማሰረጃቹህን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ በድርጅቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመገኘት እንድታመለክቱ እናሳስባለን አድራሻ : አዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክ/ከ ወረዳ 02 አያት አደባባይ ከ ቶታሉ ጀርባ 100 ሜትር ገባ ብሎ ስ/ቁ 0911272832/0912412331 t.me/healthjobsethiopia 6.1K viewsedited 08:57