የአዲስ አበባ ምግብ መድሃኒት ባለስልጣን በዘርፉ የሚሰጡ የብቃት ማረጋገጥ አገልግሎቶች ከስራ ቀናት በተጨማሪ ቅዳሜ ቀን ለተገልጋዮች አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። በዚህም ዘርፉ የብቃት ማረጋገጥ አገልግሎት ማግኘት የፈለጉ የጤና ባለሙያዎች፣ የምግብና ጤና ነክ ተቋማት ቅዳሜ ጠዋት መጥተው አገልግሎቱን ማግኘት የሚችሉም መሆኑ ተጠቁሟል። @healthinovation 12.8K viewsAndu Alem, edited 10:32