#SportZoneAward ሁለተኛ ዓመቱን የያዘው ተጠባቂው የስፖርት ዞን አዋርድ ሽልማት ዘንድሮ ሀዋሳ ከተማ በሶስት እጩዎች ታጭቷል። ► የአመቱ ምርጥ አሰልጣኝ እጩዎች ውስጥ አሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ ► የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ወንድማገኝ ሀይሉ ► የአመቱ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ባሳለፍነው አመት ከሀዋሳ ከተማ ጋር ያሳለፈው ብሩክ በየነ መታጨት ችሏል። @hawassakenemafc @hawassakenemafc 499 views11:50