የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ሴቶች ውድድር ላይ ሦስተኛ የምድብ ጨዋታውን ያደርጋል። | HaTrick sport 🇪🇹

Picture 1 from HaTrick sport 🇪🇹 2022-06-06 15:37:15
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ሴቶች ውድድር ላይ ሦስተኛ የምድብ ጨዋታውን ያደርጋል።

ለዚህ ጨዋታ ሉሲዎቹ ይዘውት የሚገቡት የመጀመርያ 11 ይህንን ይመስላል:-

ግብ ጠባቂ

1. እምወድሽ ይርጋሸዋ


ተከላካዮች

13. ናርዶስ ጌትነት
4. ቤተልሔም በቀለ
3. ቅድስት ዘለቀ
20. ብዙአየሁ ታደሰ

አማካዮች

19. ብርቄ አማረ
21. ማዕድን ሳህሉ
14. መሳይ ተመስገን

አጥቂዎች

8. ረድኤት አስረሳኸኝ
7. አረጋሽ ካልሳ
10. ሎዛ አበራ
HaTrick sport 🇪🇹

HaTrick sport 🇪🇹

@hatricksport
11.13K ተመዝጋቢዎች
ያልተመደበ ምድብ
ሀትሪክ ስፖርት የሀገር ውስጥ የስፖርት መረጃ ድህረገጽ . ¤ የሃገር ቤት ትኩስ መረጃዎች. ¤ ቃለ መጠይቆች. ¤የጨዋታዎች ቀጥታ...