Get Mystery Box with random crypto!

ቡካዮ ሳካ በፉልሃም ጨዋታ ላይ ለኦዴጋርድ ያቀበላት ጎል የሆነች ኳስ በፕሪሚየር ሊጉ 16ኛው ስትሆ | AFC

ቡካዮ ሳካ በፉልሃም ጨዋታ ላይ ለኦዴጋርድ ያቀበላት ጎል የሆነች ኳስ በፕሪሚየር ሊጉ 16ኛው ስትሆን ' ትንሹ ቃሪያ' በፕሪሚየር ሊጉ 21 ዓመት ሳይሞላው ብዙ ጎል የሆነ ኳስ ያቀበለ 4ኛው ተጫዋች ሆኗል

ሴስክ ፋብሪጋዝ በ38 ባለሪከርድ ሲሆን ዋይኒ ሩኒ በ22 እና ማይክል ኦዌን በ18 ሁለተኛ እና ሦስተኛ ቦታ ላይ ይገኛሉ
#ላይክሼር
https://t.me/grupachen
https://t.me/grupachen