# ባህርዳር ጨርቃጨርቅ አ/ማህበር (የኮንትራት ቅጥር) 1.የላቦራቶሪ ቴክኒሻን ▹ በላቦራቶሪ ቴክኒሻን ዲግሪ/ዲፕሎማ ▹ የስራ ልምድ : 2 ዓመት ለዲግሪ 4 ዓመት ለ Level-4 6 ዓመት ለ Level -3 ▹ ደሞዝ : 7616 ብር 2. የጥበቃ ሰራተኛ ▹ 6ኛ ክፍልና ከዛ በላይ ▹ በሙያው 4 ዓመትና ከዛ በላይ የሰራ ▹ ደሞዝ: 1841 ብር ▹ ብዛት : 4 ሰው ● የስራ ቦታ : ባህርዳር ● የምዝገባው ጊዜ : እስከ 03-02-2015 የስራ ዝርዝሩን Comment ላይ በፎቶ አስቀምጠናል! ለመመዝገብ የመመዝገቢያ ቦታ ባህርዳር ጨርቃጨርቅ ማህበር ▹ ስልክ : 0582200104 አማራ ክልል ላይ ከተለያዩ ድርጅቶች የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎች ለመከታተል!! https://t.me/googlejobsinethiopia 4.0K viewsedited 16:32