ፀደይ ትምህርት ቤት በ 0 ዓመት የስራ መደብ: የሂሳብ መምህር የትምህርት ዝግጅት: ዲግሪ/ዲፕሎማ በሒሳብ፣ፊዚክስ እንዲሁም ከቁጥር ጋር ተዛማጅ የሆነ ዲፓርትመንት(ኢንጂነሪንግ) የስራ ልምድ: 0 ዓመት የስራ ቦታ: ባህርዳር የምዝገባ ጊዜ: እስከ 16-08-2015 ስልክ: 0918163634 የስራ ዝርዝሩን Comment ላይ ይመልከቱ! ------------------------- አማራ ክልል ላይ ከተለያዩ ድርጅቶች የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎች ለመከታተል!! https://t.me/googlejobsinamhara 1.1K viewsedited 08:46