#Vacancy የሁሉንም የስራ ዝርዝር comment ላይ በፎቶ አስቀምጠናል! 1.አብክመ ጤና ቢሮ #Senior_Service_officer ▸ 3 ዓመት ስራ ልምድ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 02-05-2015 2. ስኪል ማርት ኮሌጅ #የICT_ባለሙያ ▸ 2 ዓመት የስራ ልምድ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 29-04-2015 3. አማራ ውሃ ስራዎች #ሹፌር ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 28-04-2015 4. አሜን የህክምና አገልግሎት #ገንዘብ_ያዥ ▸ 0 ዓመት የስራ ልምድ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 01-05-2015 5. አቡነ ጎርጎርዮስ ት/ቤት #ርዕሰ_መምህር ▸ 4 ዓመት የስራ ልምድ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 02-05-2015 --------------------------------- አማራ ክልል ላይ ከተለያዩ ድርጅቶች የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎች ለመከታተል!! https://t.me/googlejobsinamhara 3.3K views19:44