#Vacancy የሁሉንም የስራ ዝርዝር comment ላይ በፎቶ አስቀምጠናል! 1. ጋምቢ ሆስፒታል #ነርስ ▸ 2 ዓመት ስራ ልምድ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 21-04-2015 2. የአብክመ መስኖና ቆላ ቢሮ #የግዥ_ባለሙያ ▸ 6 ዓመት የስራ ልምድ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 24-04-2015 3. ባህርዳር በጎ አድራጎት ማህበር #አካውንታንት ▸ 2 ዓመት የስራ ልምድ ▸ የምዝገባ ጊዜ: እስከ 19-04-2015 --------------------------------- አማራ ክልል ላይ ከተለያዩ ድርጅቶች የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎች ለመከታተል!! https://t.me/googlejobsinamhara 1.9K views17:43