መከላከያ ሆስፒታል - ባህርዳር በ 0 ዓመት የስራ ልምድ በተለያዩ ዲፓርትመንት ከ 700 በላይ ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል! ▸ በህክምና እና ጤና ዲፓርትመንት ▸ በቴክኒክና ሙያ ▸ በቢዝነስ ዲፓርትመንት ▸ በሌላ (ከ 8ኛ ክፍል ጀምሮ) ● የስራ ቦታ: ባህርዳር ● የምዝገባ ጊዜ: ከ12- 19/04/2015 ▸ Tel: 0583214667 የስራ ዝርዝሩን Comment ላይ በፎቶ አስቀምጠናል! --------------------------- አማራ ክልል ላይ ከተለያዩ ድርጅቶች የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎች ለመከታተል!! https://t.me/googlejobsinamhara 13.6K viewsedited 14:40