የስራ ቅጥር ማስታወቂያ 1. ዜጎች ለዜጎች ል/ድርጅት NGO የስራ መደብ: ኮሙኒቲ ኦፊሰር ብዛት: 2 የስራ ልምድ: 4 ዓመት ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል የምዝገባ ጊዜ: እስከ 24/11/2015 2. ሰሌክታ ኢትዮጵያ የስራ መደብ: የመጋዘን ሃላፊ የስራ ልምድ: 5 ዓመት ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል የምዝገባ ጊዜ: እስከ 25/11/2015 3. አልካን ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስራ መደብ: የሂሳብ ክፍል ሃላፊ የስራ ልምድ: 2 ዓመት ደመወዝ: በድርጅቱ ስኬል የምዝገባ ጊዜ: እስከ 21/11/2015 4. ባህርዳር ከተማ አስተዳደር የስራ መደብ: ሴክሬታሪ የስራ ልምድ: 2 ዓመት ደመወዝ: 3,934 ብር የምዝገባ ጊዜ: እስከ 25/11/2015 5. የአብክመ ር/መስተዳድር ጽ/ቤት የስራ መደብ: ሴክሬታሪ የስራ ልምድ: 4 ዓመት ደመወዝ: 4,609 ብር የምዝገባ ጊዜ: እስከ 24/11/2015 የስራ ዝርዝራቸውን ኮሜንት ላይ ይመልከቱ! @GoogleJobsInAmhara 12.5K views17:31