በኮረም፣ ዛታ፣ ወፍላ ሕዝብ አደባባይ ወጥቶ ትህነግ የሚፈፅመው ትንኮሳ እንዲቆም፣ የሕዝብ ምርጫ | Getachew shiferaw
በኮረም፣ ዛታ፣ ወፍላ ሕዝብ አደባባይ ወጥቶ ትህነግ የሚፈፅመው ትንኮሳ እንዲቆም፣ የሕዝብ ምርጫ እንዲከበር በሰላማዊ ሰልፍ ጠይቋል። ለዳግም ባርነት ተላልፈን አንሰጥም ብሏል። በአላማጣና ሌሎች አካባቢዎችም በተመሳሳይ በርካታ ሕዝብ የተገኘባቸው ሰልፎች ሲደረጉ ሰንብተዋል።