በዚህ አገር የማንሰማው ጉድ የለም! አቃቤ ሕግ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የዋትና መብት እንዳይፈቀድለት አቅርቦታል ብሎ ቪኦኤ የዘገበው የዓቃቤ ሕግ መከራከሪያ አስደንጋጭ ነው። ጋዜጠኛ ተመስገን ዋስትና አግኝቶ ቢወጣ እርምጃ እንወስድበታለን ማለታቸው ተዘግቧል። 3.6K views19:56