አጼ ምንልክ የአድዋ ጦርነት ላይ እንዳልነበሩኮ ማንም አይክደውም። ልዩነቱ እኛ ዋሻ ውስጥ ተደብቀው ነበር ስንል እነሱ ደግሞ አይ አይደለም፤ ሲያስቀድሱ ነው የነበሩት ነው የሚሉት። ዞር አሉ እንጂ አልሸሹም ነው - ነገሩ። እነሱ ባሉትም ቢሆን ዋነው ነገር በጦርነቱ ቦታ አለመኖራቸው ነው። 1.8K views05:48