በ16/09/2014 የተማረኩ የሻዕብያ ወታደሮች
የመጀመርያው ምርኮኛ...
- ሸራሮ ላይ 7 ሰዎችን ገደልኩ ፤ ዓዲግራት ላይም 8 ኣካባቢ ገድያለው ፤ ዓድዋ ላይ 8 ገደልኩ ራማ ላይም 9 ገድያለው
- የደፈርኳቸው ደሞ ሸራሮ ላይ 6 ፤ ዓድዋ ላይ 5 ፤ ዓዲግራት 6 ፤ ራማ 6 ኣካባቢ ደፍርያለው
- ፍራሽና ወንበር ከትግራይ ወስጃለው ፣ የኣንገት ወርቅም ወስጄ ሚስት ስለሌለኝ ለእናቴ ሰጥቻታለው
ሁለተኛው ምርኮኛ
- ህፃናት ሴቶች ይሁን በእድሜ የገፉ ስንገድል ነበር! ከሸራሮ ጀምሮ የገደልነውን ቆጥሬም ኣልጨርሰውም... ሽረ ላይ ከእስርቤት ኣስወጥተን 10 ሰው ረሽነናል!
- ለሊት ላይ እየዞርን ስንገድል ነበር
- ሸራሮ ስንገባ በመኪና እየተጫነ ብዙ ንብረት ተወስዷል ። እኔ እንኳን እግረኛ ስለነበርኩ ባልወስድም ኣለቆቻችን ግን ብዙ ጭነው ወስደዋል
- እኛ ከትግራይ የወሰድነውን ኣለቆቻችን እዛ ሲቀሙን ነበር