የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
362
የሰርጥ መግለጫ
በአ.አ ሀገረ ስብከት የቦሌ ደብረ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ-ክርስቲያን ፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት የቴሌግራም ቻናል መንፈሳዊ ና ወቅታዊ መረጃዎች፣ የሰ/ት/ቤታችን መልዕክቶች እና ትምህርቶችን እንዲሁም ልዩ ልዩ መንፈሳዊ ጽሑፎች ይቀርቡበታል
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
2
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-07-04 15:22:15
164 views12:22
2022-07-04 07:52:30
183 views04:52
2022-07-02 16:07:12
እንዴት ዋላችሁ ዉድ የሰ/ት/ቤታችን አባላት ነገ እሑድ ከቀኑ 8:30 በሰንበት ትምህርት ቤታችን የተሰራዉን አዲስ መዋቅር በደንብ አይታችሁ የሚስተካከሉ እና ጥያቄ የፈጠሩባችሁን ሀሳቦች በመያዝ ሁላችሁም እንድትገኙ ጥሪ እናቀርባለን።
#እንዲሁም የምርጫ ጥቆማ የሚሰጥ ስለሆነ ተገኝታችሁ ጥቆማ እንድትሰጡ
ጥቆማ የሚሰጥበት ቀን
1, ዛሬ እሑድ 26/2014 ዓ.ም ከቀኑ በ 9:00 ሰዓት
2, ሐሙስ 30/2014 ዓ.ም በመዝሙር ጥናት ሰዓት
3, ሐሙስ በ 07/2014 ዓ.ም
እግዚአብሔር አምላክ አገልግሎታችንን ይባርክልን።
ጽ/ቤቱ!
182 viewsedited 13:07
2022-06-23 13:41:00
እንዴት ዋላችሁ ዉድ የሰ/ት/ቤታችን አባላት
እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የፊታችን እሑድ ከቀኑ 7:30 የሰንበት ትምህርት ቤታችንን የሥራ መዋቅር ለማጽደቅ እና የሥራ አመራር ጉባዔ አስመራጭ ኮሚቴ ለመምረጥ የተያዘ መርኅ ግብር ስላለ የተሰራዉን አዲስ መዋቅር በደንብ አይታችሁ የሚስተካከሉ እና ጥያቄ የፈጠሩባችሁን ሀሳቦች በመያዝ ሁላችሁም እንድትገኙ ጥሪ እናቀርባለን።
እግዚአብሔር አምላክ አገልግሎታችንን ይባርክልን።
ጽ/ቤቱ!
265 views10:41
2022-06-16 12:09:14
እንኳን ደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን
እግዚአብሔር አምላክ ቢወድ እና ቢፈቅድ የፍሬ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት "ዋይ ዜማ" የተሰኘ የመዝሙራት ስብስብ መጽሐፍ እሑድ ሰኔ 12/2014 ዓ/ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ያስመርቃል።
በዕለቱም :- ትምህርተ ወንጌል
:- መዝሙራዊ ጭውውት
:- ኅብረ ዝማሬ
:- የመጽሐፍ ዳሰሳ እና ሌሎችም
ልዩ ልዩ መርሃ ግብራት ይካሔዳሉ።
ሁላችሁም በመገኘት የደስታችን ተካፋይ እንድትሆኑ ጥሪ እናቀርባለን።
ቀን :- እሑድ ሰኔ 12/2014
ሰዓት :- ከምሽቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ :- በሰንበት ትምህርት ቤታችን አዳራሽ
አዘጋጅ:- የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት መዝሙር ክፍል
" ዋይ ዜማ "
327 views09:09
2022-06-03 21:22:39
"ሕያው ሆኖ የሚኖር፥ ሞትንስ የማያይ ማን ነው?"(መዝሙረ ዳዊት 89 ÷48 )
የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት ነባር አባል የሆነዉ ወንድማችን እስክንድር ባደረበት ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየን ሲሆን የቀብር ሥርዓቱ ነገ ቅዳሜ 5: 30 በደብራችን በደብረገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ ስለሚፈጸም የሰንበት ትምህርት ቤቱ አባላት ከቀብር ሰአት በፊት በፍሬሃይማኖት ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተገኝታችሁ ልብሰ ስብሃት (ዩኒፎርም) በመልበስ ወንድማችንን እንድንሽኝ መልክታችንን እናስተላልፋለን።
ለቤተሰቦቹ እግዚአብሔር መፅናናትን ይስጥልን። በሕይወተ ሥጋ የተለየንን ነፍስ በገነት ከቅዱሳን ጋር ያሳርፍልን።
ጽ/ቤቱ !
363 views18:22
2022-05-26 20:40:13
444 views17:40
2022-05-20 15:36:46
እሑድ 9:00
በሰንበት ት/ቤታችን አዳራሽ
443 viewsedited 12:36
2022-05-04 08:28:43
እንደምን አረፈዳችሁ ዉድ የሰ/ት/ቤታችን አባላት
ነገ ሐሙስ ሚያዚያ 27 ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ በሥነ ሥርዓት እና ቁጥጥር ክፍላችን አስተባባሪነት
ልብሰ ተክህኖ የሚታጠብ በመሆኑ ሁላችሁም ተገኝታችሁ የበረከቱ ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪ እናቀርባለን።
የፍሬ ሃይማኖት ሰ/ት/ቤት
ሥነ ሥርዓት እና ቁጥጥር ክፍል።
605 views05:28