የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.84K
የሰርጥ መግለጫ
"ለነገዋ ቤተክርስቲያን የምትጨነቁ ከሆነ የሰንበት ትምህርት ቤትን አገልግሎት በልባችሁ አኑሩ፡፡"
ብጹዕ አቡነ ጎርጎርዮስ
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-29 20:22:48
355 views17:22
2022-08-29 20:20:32
እንኳን ደስ አሎት !
355 views17:20
2022-08-28 22:54:50
411 views19:54
2022-08-28 22:54:39
394 views19:54
2022-08-03 21:40:45
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡
“የአይሁድን ተረትና እውነትን የሚለውጡ የሰዎችን ትዕዛዝ እንዳያመጡ ገስጻቸው” ቲቶ 1÷14
የመ/ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ/ሰ/ት/ቤት (አራዳ ጊዮርጊስ) በ2014 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ማገባደጃ ምክንያት በማድረግ ለሰ/ት/ቤታችን አባላትና ተማሪዎች ፣ ለአካባቢ ወጣቶችና ለምእመናን በሙሉ ልዩ የትምህርት መርሐ ግብር ያዘጋጀን በመሆኑ እድትገኙ በአምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ስም ተጋብዛችዋል፡፡
የሚሰጠው ትምህርቱ ዓይነቶች ቀንና ሰዓት
- ነገረ ድኅነት
*ነሐሴ 3 ፣ ነሐሴ 5፣ ነሐሴ 9፣ ነሐሴ11እና ነሐሴ 12
#12:00 -1:45 (ምሽት)
- ወቅታዊ የቤተክርስቲያን ፈተናዎች
*ነሐሴ 1፣ ነሐሴ 8 እና ነሐሴ15
#5:30 - 8:00 (ቀን)
- ነገረ ቅዱሳን ሥዕላት
*ነሐሴ2 ፣ ነሐሴ 4፣ ነሐሴ 6፣ ነሐሴ 10 እና ነሐሴ 13
#12:00-1:45(ምሽት)
ለበለጠ መረጃ 011-8-54 80 59/011-1-55 89 41 ይደውሉ
ትምህርቱ የሚሰጠው በነፃ ነው
ወዳጅ ዘመዶዎን መጋበዝ ይችላሉ
የመ/ገ/ጽ/ቅ/ጊዮርጊስ/ቤ/ክ/ሰ/ት/ቤት
587 views18:40
2022-07-31 13:10:34
638 views10:10
2022-07-29 21:14:06
816 views18:14
2022-07-28 21:55:55
783 views18:55
2022-07-25 19:14:45
ምሴተ ጥበብ "በእንተ አቡነ ጴጥሮስ" በዕለተ ዓርብ ሐምሌ 22 ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል። #ሼር በማድረግ ላልሰሙት እናሰማ።
1.2K views16:14
2022-07-24 22:13:06
939 views19:13