ሰላም ለሁላቹህ እንኳን አደረሳቹህ!! እንኳን ለ2015 ዓ.ም የመስቀል በአል በሰላም አደረሳቹህ እያልን በአሉን ምክንያት በማድረግ ከዛሬ ማለትም ከ16-17ለሁለት ቀን ትምህርት ዝግ መሆኑን እናሳውቃለን በመሆኑም በ18 ማለትም እሮቡ ወደ ትምህርት ገበታችን እንመለሳለን። መልካም በአል 32 views08:37