ይህን ግጥም የገጠመው ከዚሁ ከ donbosco ት/ቤት የወጣው ገጣሚ ዳዊት ጥኡማይ ሲሆን የራሱን የግጥም መድብል አዘጋጅቶ ለምረቃ ሊያቀርብ ዝግጅቱን ጨርሷል ስለዚህም ሁላችንም ልናግዘውና ልናበረታታው የሚገባ ልጅ ነው። በቀጥታ ማናገር ምትፈልጉ ካላቹ @faberfortunae 1.2K viewsⓀⒶⓁⒾⓈ, 15:54