ፍሬ ሃይማኖት pinned «በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ፩ዱ አምላክ አሜን። እነሆ እጅግ በናፍቆት ስትጠብቁት የነበረው እና ከዚህ በፊት በፕሮግራም መደራረብ እና በጤና እክል ምክንያት አራዝመነው የነበረው የጽድቅ በር የተሰኘው ቁጥር 1 የዝማሬ አልበም ምርቃት ነሐሴ 22/2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:30 (ከቅዳሴ በኋላ) ጀምሮ ብፁአን ሊቃነ ጳጳሳት መምሕራነ ወንጌል እንዲሁም ዘማርያን በተገኙበት ለማስመረቅ ተዘጋጅተናል።…» 10:51