የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
33
የሰርጥ መግለጫ
እግር ኳስን በኢትዮጵያ የመጀመሪያው እና ፈጣን የመረጃ ምንጭ◈
_______________________________
➠ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች 🗞
➠ፈጣን እውነተኛ የዝውውር መረጃዎች 🗞
➠ጨዋታዎችን ከየስታድየሞቹ በቀጥታ 🗞
OWNER| @crisyam2
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
1
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-01-04 18:13:58
DONE DEAL: ኤቨርተኖች የ20 አመቱን ተከላካይ ናታን ፓተርሰንን ከሬንጀርስ በአምስት አመት ተኩል ኮንትራት አስፈርመዋል።
319 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:58
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በክረምቱ የአውሮፓ እግር ኳስን ይተዋል !
የናፖሊ ካፒቴን ሎሬንዞ ኢንሲኜ በ 30 አመቱ የአውሮፓ እግር ኳስን ለመልቀቅ ወስኗል ከናፖሊ ጋር ያለው ውል ካለቀ በኋላ ወደ ካናዳ በማቅናት በኤምኤልኤስ ለቶሮንቶ ይጫወታል።
ቶሮንቶ ከሎሬንዞ ኢንሲኜ ጋር ሙሉ ስምምነት ላይ ደርሷል ቶሮንቶ ባለፉት ሳምንታት ከብዙ በርካታ ስብሰባዎች በኋላ በዚህ ዝውውር ላይ ተጫዋቹን ማሳመን ችለዋል።
ሎሬንዞ ኢንሲኜ በቶሮንቶ የ 11.5 ሚሊዮን ዩሮ ዓመታዊ ደመወዝ እና የ 4.5 ሚሊዮን ዩሮ ቦነስ ያገኛል እንዲሁም ከካናዳው ቡድን ጋር የ 5.5 ዓመት ኮንትራት ይፈራረማል።
የ30 አመቱ የመስመር ተጫዋች እስከ የውድድር ዘመኑ መጨረሻ ድረስ በናፖሊ ይቆያል ከዚያም ከክለቡ ጋር ያለውን ውል እንደጨረሰ ወደ ካናዳ ይሄዳል።
305 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:58
አርሰናል ለፊዮረንቲናው አጥቂ የ70 ሚሊየን ዩሮ ጥያቄ አቅርበዋል !
መድፈኞቹ የአጥቂ ክፋላቸውን ለማጠናከር ዱሳን ቫላሆቪችን ወደ ለንደን ማምጣት ይፈልጋሉ።
ብዙ ክለቦች የዱሳን ቫላሆቪችን ሁኔታ እየተከታተሉት ነው ነገርግን ጋዜጣ ዴሎ ስፖርት እንደዘገበው አርሰናል አጥቂውን በጥር ለማዘዋወር እንቅስቃሴ በማድረግ ለፊዮረንቲና ይፋዊ ጥያቄ አቅርቧል።
የጣሊያን ሚዲያዎች እንደዘገቡት አርሰናል 55 ሚሊየን ዩሮ እና ሉካስ ቶሬራን አቅርቧል ብለዋል።
ቶሬራ በውሰት በፊዮረንቲና እየተጫወተ ሲሆን የፊዮረንቲና መሪዎች የተጫዋቹን ኮንትራት ቋሚ ለማድረግ 15 ሚሊየን ዩሮ ለአርሰናል መክፈል ይኖርባቸዋል።
ለዚህም ነው አርሰናል ለቭላሆቪች 70 ሚሊየን ዩሮ ያቀረቡት። የፊዮረንቲና አለቆች ጥያቄውን እያሰቡበት ነው ነገርግን ቭላሆቪች አርሰናልን የመቀላቀል ፍላጎት ያለው አይመስሉም ተብሏል።
አጥቂው አማራጮችን እያጤነ ሲሆን ቢያንስ እስከ የውድድር አመቱ መጨረሻ በፊዮረንቲና መቆየት እንደሚፈልግ መናገሩ ይታወሳል።
238 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:58
የ34 አመቱ ኡራጓዊዉ አጥቂ ሉዊስ ሱዋሬዝ ከክለቡ ጋር ያለው ኮንትራት ሲጠናቀቅ አትሌቲኮ ማድሪድን መልቀቅ ይፈልጋል። እናም ከፒኤስጂው አርጀንቲናዊው አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ ጋር በኤምኤልኤስ ቡድን ኢንተር ሚያሚ የመገናኘት ተስፋ አለው።(El Nacional)
198 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:58
የ29 አመቱ ብራዚላዊ ተጫዋች ፊሊፔ ኩቲንሆ ክለቡን በዚህ ወር መልቀቅ እንደሚፈልግ ለባርሴሎና ተናግሯል።(Sport)
190 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:57
ቦርንማውዝ የማንቸስተር ዩናይትዱን የቀኝ መስመር ተከላካይ ኤታን ላይርድን ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል የ20 አመቱ እንግሊዛዊ በውድድር ዘመኑ የመጀመርያውን አጋማሽ በሻምፒዮንሺፑ ቡድን ስዋንሲ ሲቲ በውሰት አሳልፏል።(Football Insider)
178 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:57
ኤሲ ሚላን የ24 አመቱን ፖርቹጋላዊ አማካኝ ሬናቶ ሳንቼዝን ከሊል ለማስፈረም እየተነጋገሩ ነው።(Calciomercato)
163 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:57
አንሄል ኮሬያ ከክለቡ ጋር ያለውን ኮንትራት አራዝሟል !
የአትሌቲኮ ማድሪድ አርጀንቲናዊ አጥቂ ከቡድኑ ጋር ያለውን ኮንትራት ለተጨማሪ አራት አመታት እስከ 2026 ድረስ አራዝሟል።
አንሄል ኮሬያ አትሌቲኮ ማድሪድን የተቀላቀለው በታህሳስ 2014 ሲሆን ለቡድኑ 305 ጨዋታዎችን አድርጓል።
ለቡድኑ 305 ጨዋታዎችን በማድረግ አንሄል ኮሬያ በአትሌቲኮ ማድሪድ ሶስተኛው ተጫዋች ነው ጃን ኦብላክ በ323 እና ኮኬ በ519 ጨዋታ ተከታዩን ደረጃ ይዘዋል።
150 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:57
የ28 አመቱ ቤልጄማዊ አጥቂ ሮሜሉ ሉካኩ ለቶማስ ቱሄል ከስካይ ኢታሊያ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ በክለቡ ደስተኛ እንዳልነበር ቢናገርም የመልቀቅ እቅድ እንደሌለው አሳውቆታል።(Times)
132 viewsedited 15:13
2022-01-04 18:13:57
አሮን ራምሴ የማሲሚሊያኖ አሌግሪ እቅድ አካል እንዳልሆነ ከተነገረው በኋላ በዚህ ወር ወደ ፕሪምየር ሊግ ለመመለስ ከኤቨርተን እና ኒውካስትል ጋር እየተነጋገረ ነው።
120 viewsedited 15:13