#የታሪኩ_እርዕስ_ኢምሩ_ከቀብርህ_በላይ #ፀሀፊ_በፎዚያ #ክፍል_አንድ "አልሀምዱሊላህ በደረሰብኝም ነገር በሚደርስብኝም ሁሉ አልሀምዱሊላህ ጥራት ይገባዉ ለአላህ አዎ በድጋሚ አልሀምዱሊላህ በፍፁም ስለጌታዬ አንዳች ነገር እንኳን በሚያደርስብኝ ነገር አላዝንም"