#Update ዌስትሀም ዩናይትድ ለኮኖር ጋላግኸር ዝውውር ይፋዊ ጥያቄን አቅርቧል ። ያቀረቡት ገንዘብም 40 ሚሊዮን ፓውንድ ገደማ ሲሆን ቼልሲዎች ምንም ምላሽ አልሰጡም ። [Fabrizio Romano] Share @fast_sport4_3_3 @fast_sport4_3_3 5.9K viewsᴅᴀƦᴡɪᴢᴢʏ, 06:29