ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ የ2015 የኢትዮጵያ የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ አሸናፊና ኢትዮጵያን በመወከል የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳታፊ ለሆነው ለቅዱስ ጊዎርጊስ ክለብ እንኳን ደስ ያላችሁ እንላለን እንኳን ደስ ያላችሁ ከፋሲል ከነማ @FASILESC 4.1K views17:55