ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክ የዛሬው አሰላለፍ ይሄን ይመስላል በዛብህ መለዮ፣ሱራፌል ዳኛቸው፣ ሀብታሙ ገዛኸኝ እና አስቻለው ታመነ በጉዳት ሲሆን ሽመክት ጉግሳ እና አምሳሉ ጥላሁን በግል ጉዳይ የዛሬው ጨዋታ እሚያልፋቸው ይሆናል እናሸንፋለን @FASILESC 5.3K viewsedited 14:29