Get Mystery Box with random crypto!

የፋሲል ከነማን 55ኛ ዓመት ምስረታ አስመልክቶ በጎንደር ከተማ ፋሲል ከነማ ከሞደርን እግር ኳስ | ፋሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ™

የፋሲል ከነማን 55ኛ ዓመት ምስረታ አስመልክቶ በጎንደር ከተማ ፋሲል ከነማ ከሞደርን እግር ኳስ ክለብ የወዳጅነት ጨዋታ ተካሂዷል ።

የጨዋታው ውጤት ፋሲል ከነማ 0-1 ሞደርን ተጠናቋል፡፡