Get Mystery Box with random crypto!

#አፄዎቹ ዛሬ መስከረም 11/2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ልምምዳቸውን በአፄ ፋሲለደስ ስቴዲየም ከቀኑ | ፋሲል ከነማ /አፄዎቹ/ የኛ™

#አፄዎቹ ዛሬ መስከረም 11/2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ልምምዳቸውን በአፄ ፋሲለደስ ስቴዲየም ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ያደርጋሉ።

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሜርሊግ የ2015 ዓ.ም ቅድመ ዝግጅታቸውን በጎንደር እንደሚያካሂዱም ታውቋል።

#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው

@FASILSC