Get Mystery Box with random crypto!

በሆነብህ ጥቃቅን ችግር የሆነልህን መልካም ነገር አትርሳ:: - ለፀሎት ጊዜ ብትጣም 'ተመስገን!' | ከደራሲያን አለም

በሆነብህ ጥቃቅን ችግር የሆነልህን መልካም ነገር አትርሳ::
-
ለፀሎት ጊዜ ብትጣም "ተመስገን!" ለማለት ጊዜ አታጣም!

አፍህ በምስጋና ሲሞላ
ህይወትህም በበረከት ይሞላል::
-
“አዲስ ነገር ቢሰጠኝ እደሰታለሁ!” አትበል::አሁን በሰጠህ "አሮጌ!" ነገር ካልተደሰትክ ምንም ነገር ቢሰጥህ አትደሰትም::
-
ምስጋና አምላክን ወደ አንተ የሚያቀርብ ማግኔት ነው::ልብህን ከአምላክህ ልብ የሚያገናኝ መድረክ ነው::ለራስህ ብለህ አምላክህን አሁን አመስግነው::
-
በገጠመህ ጊዚያዊ መከራ ነፍስህ አማርራ ከአምላክህ ጋራ አትጣላ::
-
ከተጣላህም ተመስገን ካልከው አይጠላህም::
-
ተመስገን!
#share

@ezuhmethiopia

@ezuhmethiopia

@ezuhmethiopia

@ezuhmethiopia

#share