ንቃተ ልቦና - እራስን ፈልጎ የማግኘት ጥበብ
ቀን/ሰአት፦ ቅዳሜ ጥር 30፣ 2013 ጠዋት መነሻ 2፡00 ሰዓት
በታላቁ ኤረር ተራራ
@TemesgenTsegaye
የመጽሐፈ ጥበብ ትንታኔ በጥበብ ማደሪያ ስፍራ በታላቁ ኤረር ተራራ ላይ የማእከለ-ሰብዕ ጥበብ ተመራማሪው ጤንነት ሰጠኝ/ሩፋኤል/ ግልጽ ትንታኔ ይሰጥበታል
ሃሳብን ልእለ ሃያል ሃሳብ ካደረበት ስፍራ ጋር ማገናኘት
ቀን፦ እሁድ ጥር 30፣ 2013
መገናኛ ሰአት- 1:30 /መነሻ ሰአት- 2:00
መገናኛ ቦታ፦ ሜክሲኮ፣ ሸበሌ ሆቴል
ሙሉ ፓኬጅ፡- ብር 160.00 /የትንታኔ መግቢያ፣ የኤረር ተራራ መግቢያና ትራንስፖርትን ጨምሮ/
አሁኑኑ ይመዝገቡ፡- 0991 191057
#TeninetSetegn #WoldeRufael #Melchizedek #Rufael #NikateLibona #BookOfWisdom
@eventsethiopia