Get Mystery Box with random crypto!

ተከታታይ የስራ ቀናት ከ2:30 -11:00 በአካል በመገኝ ማመልከት ና መመዝገብ ይችላሉ። የትምህ | Job Vacancy Ethiopia 🇪🇹

ተከታታይ የስራ ቀናት ከ2:30 -11:00 በአካል በመገኝ ማመልከት ና መመዝገብ ይችላሉ።

የትምህርት ደረጃ:- ማንበብና መፃፉ የሚችሉ ወይንም  በማንኛውም ዘርፍ የጨረሱ
ዲግሪ/ዲፕሎም/12ኛ/10/8ኛክፉል

ደመወዝ:- 6625 ና አበል 1000 ተጨማሪ ኮሚሽን

የስራ ቦታ:- አዲስ አበባ ና በክልል ከተምች
ልምድ:-  አይጠይቅም ድርጅቱ ሚሰጠውን ስልጠና መከታተል በቂ ነው::
ለሁሉም ሰልጣኞች የስራ ልምድ ና የስልጠና ሰርተፍኬትን ጨምሮ በስራቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ተጨማሪ ማበረታቻዎችን  እንሰጣለን።

ምንም አይነት ክፉያ ከሰራ ፈላጊ ድርጆቱ አይቀበልም ይህም ለምዝገባ ና ለስልጠና ማለት ሲሆን ድርጅቱ ነፃ የስራ እድል ለስራ ፈላጊዋች ታሳቢ የተደረገ ነው።

በክልል ለምትገኙ ስራ አመልካቶች ስራ ፈላጊ ዋች በድርጅቱ ስልክ ቁጥር እታች ባለው በቴሌግራም አካውንት የትምህርት ማስረጃችሁን ልካችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ ።

የዋስትና ስድስት መቶ (600) ብር የዋስትና ይህም ከድርጅቱ ለሚወስዷቸው ማሰያ (ማስተዋወቂያ) ሳንፕል ምርቶች እቃዋች ከድርጅቱ ስለሚወስድ እንደ ማስያዛ  ( ጋረንቲ) ተመላሽ የሚሆን ይዞ በመምጣት ወይም በድርጅቱ አካውንት በመላክ ደረሰኝ ከድርጅቱ በመውሰድ በአካል በመገኝት ኤች አር ቢሮ (የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር ሎጀስቲክ ክፉል) ማመልከት እና መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ደረሰኝ ሳይቀበሉ (600) ዋስትና አያሲዙ!!
                   
አድራሻ ፡- መገናኛ ቦሌ ክፉለ ከተማ ጀርባ ሰላም ሆቴል ፊትለፊት እሙ ሽሮ የሚል ባነር ግቢ ውስጥ በመግባት በደረጃው በመውጣት ቢሮ ቁጥር 306/2-ገ በስተግራ በኩል ያለው ቢሮ ኤች አር ሂውማን ሪሶርስ ሎጀስትክ  ክፉል በመግባት ያመልክቱ።