ቀን 01/03/15የወጣ ማስታወቂያ በጣም አስቸዃይ የስራ ማስታወቅያ ድርጅታችን ኤች አር ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል/ማህበር ። የሽያጭ ሰራተኞችን እንዲሁም ወኪል አከፉፉዬችን አሰልጥኖ መቅጠር ይፈልጋል፡፡ መሰፈርቶች የት/ት ደረጃ : 10+ (መፃፍ እና ማንበብ የሚችሉ ) ብዛተ 43 ዕድሜ 18 - 42 ፃታ፡ ወ/ሴ ደሞዝ ፡ 7200 ከፍተኛ ኮሚሽን እና ትራንሰፖት ጨምሮ ደርጅቱ ያዘጋጀውን የ mind set ፣ የሸያጭ ክህሎት እንዲሁም የግሎን business መጀመር እንደትችሉ የሚረዳችሁን ስልጠና ወሰደዉ ወዲያዉኑ ወደ ስራ ይገባሉ፡፡ ሴቶች ይበረታታሉ ከ 10 አመት በላይ ልምድ ባላቸው እና ብዙዎችን ስኬታማ ባደረጉ ባለሙያዎች ስልጠና እንሰጣለን : ለስልጠና እና ለመመዝገቢያ VAT ጨምሮ 400 ብር ፈጥነው ይመዝገቡ Time is Gold የምዝገባው ሰዓት እና ቀን ዘወትር ከ ሰኞ-ቅዳሜ ከ 2:00- 11:00 ሰዓት በአካል በ መምጣት መመዝገብ ይችላሉ። ማስታወቂያዉ ከ ወጣበት 5 ተከታታይ ቀናት ባሉት ማሳሰቢያ ማንኛውም ለ ስልጠና የሚመጣ ሰራተኛ ህጋዊ የ ድርጅቱን ደረሰኝ መያዝ አለበት ። ለ ምዝገባ የምትመጡ ። ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ በፍጥነት ይመዝገቡ አድራሻ ፡- 22 ጎላጎል አጠገብ ሚኪስ በርገር ያለበት ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ቢ፡ቁ 279 ፈጥነው ይመዝገቡ!!!!!!!! 0972-61-66-50 09-83-23-96-83 0118634142 !!!!በስራ ስዓት ይደውሉ እናመሰግናለን!!!! https://t.me/ethioojobs 2.0K views12:29