#ጥቆማ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ፦ - በኮምፒውተር ሳይንስ፣ - ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ፣ - ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ - ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም እና ተዛማጅ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ ተማሪዎች #በልዩ_ሁኔታ የስራ ቅጥር ለመፈፀም ማስታወቂያ አውጥቷል። በሶፍትዌር ልማት ላይ ልዩ ተሰጥኦ ወይም አቅም ያላቸሁ ከዚህ በታች ያለውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጫን መሰረታዊ መረጃችሁን የያዘ ሲቪ (CV) ከሁለት /2/ ገፅ ያልበለጠ እስከ መስከረም 30 ቀን 2015 ዓ/ም እንድታያይዙ ተቋሙ ጠይቋል። https://www.insa.gov.et/web/guest/vacancy @tikvahethmagazine 1.1K views12:18