በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሰርቪስ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 12 ሰዎች ቆስለዋል። በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሰርቪስ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 12 ሰዎች መቁሰላቸውን ፋስት መረጃ ከዩኒቨርሲቲው ሰምቷል። በሳምንቱ መጨረሻ መርሃ ግብር አይራ ካምፓስ አስተምረው ሲመለሱ ሁለት መምህራኖች እና አንድ ሹፌር በመኪና አደጋ ህይወታቸው አልፏል። ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች ቻናል https://t.me/+s5S2h_gcBlY0Y2U0 Share share ለተጨማሪ መረጃ ╔═══════════╗ @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 @ethiouniversity1 ╚═══════════╝ 16.1K views05:34