ዋልያዎቹ በ ፊፋ ወርሐዊ ደረጃ ! የ ወርሀ ታህሳስ የ ፊፋ የወንዶች የአለም እግር ኳስ የደረጃ ሰንጠረዥ ይፋ ሲደረግ ቤልጂየም ለአራተኛ ተከታታይ አመት ቦታዋን ሳታስነጥንቅ ቁጥር አንድ ሆና ተቀምጣለች ። ከ አፍሪካ ሴኔጋል በግንባር ቀደምትነት ስትቀመጥ ሀገራችን ኢትዮጵያ ከ አለም 137ተኛ ደረጃን ይዛ ተቀምጣለች ። 1.1K viewsAbrsh coffee, 10:18