Get Mystery Box with random crypto!

ዘመድኩን በቀለ

የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianorto7 — ዘመድኩን በቀለ
የቴሌግራም ቻናል አርማ ethiopianorto7 — ዘመድኩን በቀለ
የሰርጥ አድራሻ: @ethiopianorto7
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.64K
የሰርጥ መግለጫ

የዘመድኩን በቀለ ጦሟሩን እንደወረደ የሚለቀቅበት ስለሆነ ሁላችሁም ዘመዴን አድናቂዎች ተቀላቀሉት ጆይን አድርጉት ሸሩን ትታችሁ ሼር አድርጉት

Ratings & Reviews

4.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 18:33:46
"…ገባ ገባ በሉማ ልንጀምረው ነው።
https://rumble.com/v1i8n4d-91102477.html

"…ድሮ ድሮ ያኔ ጥንት እንደዛሬው ዩቲዩብ ድራሽ አባቴን ሳያጠፋኝ በፊት በኢትዮ ቤተሰብ ዕለተ ሐሙስን ጠብቀን የምናቀርበው ሳምንታዊ መርሀ ግብር እንደነበረን ታስታውሳላችሁ። ኢትዮ ቤተሰብ ዩቲዩብ አግዷታል። አሁን በአዲሱ የእኛ ቤተሰብ ሆና ተከስታለች። ቀሲስ ሳሙኤል ግዛው ከሃገረ ማርያም (ሜሪላንድ አማሪካ) እኔም ዘመዳችሁ ከአጎት ሀገር ጀርመን ከራየን ወንዝ ማዶ ሆነን እንጠብቃችኋለን።

• ጥብቅ መረጃ ለፋኖዎች በተለይም በጎንደር እና በወሎ ላሉ ፋኖዎች፣ በጎጃምና በሸዋም ላሉት መልእክት አለኝ። ጠብቁኝ።
• ካህኑ ከምን ደረሱ? ቤታቸውስ ከምን ደረሰ? ህፃኗስ ዳነች? አብረን እናየዋለን።

• በተረፈ ዩቲዩብም፣ ፌስቡክም ከማንኛውም መድረክ ቢያገሉኝም የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ ፈቃደኛ የሆናችሁ ሰዎች ፦

https://donorbox.org/zemedemedia
https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። የሚቀረው ከእነ ዩቲዩብ የሚገኘው ገንዘብ ብቻ ነው። እናንተ አምስትም አስርም አቅማችሁ የሚፈቅደውን በዚህ ከለገሳችሁ ኤት አባቱ ዩቲዩብ። እጅ መስጠትማ የለም።

"…ሻሎም !  ሰላም !
305 views15:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 18:33:46 "…ትናንት በራያ ግምባር ላይ የሚገኘው የምሥራቅ ዐማራ ፋኖን ህዝቡ ኮቾሮ ይገዛለት ዘንድ መለመኔን ታስታውሳላችሁ። የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ እነ ምሬ ወዳጆን በጎበዜ ሲሳይ ሚዲያ ላይ አይቼ ፈልጌ ያገኘሁትም እኔው ነኝ። የጎደላቸውን ነገሩኝ። ሕጋዊ እስከሆኑና መንግሥት እስካወቃቸው ድረስ ቢረዱ መልካም ነው ብዬም እንዲረዱ አድርጌያለሁ።

"…ዛሬ ታዲያ ምን ብሰማ ጥሩ ነው? እኔ እንደ ሙጂብ አሚኖ እስላም መርጬ የምረዳ መስሏቸው ጉዳዩን ከኃይማኖትም ጋር አጋብተው ጠባብ አዕምሮ ያላቸው ጎጠኞች ዘመድኩን እነ ምሬን እንዲረዱ ያደረገው እነ ጀግናው አርበኛ ፋኖ ሃሰን ከሪሙ እንዲረዱ ያላደረገው በሃይማኖት ምክንያት ነው። እሱ ኦርቶዶክስ እሳቸው ሙስሊም ስለሆኑ ነው ብለው ያዙኝ ልቀቁኝ ሲሉ ታይተዋል። ይሄ ነውር ነው። የእኔን አስተዳደግ ያለማወቅም ነው። የሐረር ሰው በሃይማኖት አይታማም። ነውረኛ ሁላ።

"…ደግሞም እኮ ምሬ ወዳጆ (የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ ዋና አዛዥ) ሲሆን ከድር ሰይድ ደግሞ (ምክትል አዛዥ) እኮ ነው። መሰረት ጫኔ (ሃብት አፈላላጊ)። በምሬና በከድር የሚመራው ፋኖ ወሎ ቤተ ዐማራ የንጉሥ ሚካኤል ልጆች ናቸው። እስላም ክርስቲያን ሳይሉ እየተዋደቁ ያሉ ናቸው። ሆኖም ግን እነ ወሎ ኬኛ ደስተኛ አልሆኑም። አብደዋል። ጉዳዩን አጡዘውታል። እሱን ነው ለማክሸፍ ዛሬ የተገለጥኩት።

"…እኔ +251920214440 ሃሰን ከሪሙ ጋር ደውያለሁ። ስልኩ ዝግ ነው። ቀጥሎ በዚህ ስልክ ደውል ተብዬ ደውዬ +251911097899 አንዲት ሴት ደውለው የማውቀው ነገር የለኝም ብለውኛል። ከዚያ በዚህኛው ስልክ ደውዬም +251912197692 ስልኩ ዝግ ነው። የደወልኩት የወሎ ዐማራ የባንክ ሂሳብ ቁጥር ነው ተብሎ የተላከልኝን ለማረጋገጥ ነበር። እኔ ደግሞ ሳላረጋግጥ አላወራም። አይደለም እንዴ?

"…ከመንግሥት ጋር ዘመዴ ጠበኛ ስለሆነ ብሎ ፖለቲካ መሥራት ይደብራል። እኔ ሽመልስ አብዲሳን እስከ ዶቃ ማሰሪያው እየነገርኩት በኦሮሚያ ለተፈናቀሉት ዐማሮች በጎፈንድሚ 3 ነጥብ 2 ሚልዮን ዶላር፣ በሃገርቤት 48 ሚልዮን ብር ሰብስቤ ሳድል ትብብር ለኮሚቴው የሰጠው ሽመልስ አብዲሳ ነው። በዜና ሁላ ተሠርቷል። እና እኔ ዐቢይን ስለተቸሁ ሃገሬን መርዳት፣ ህዝቤን ማገዝ አልችልም እንዴ? ሃገር እኮ የጋራ ነው። ዐቢይን በኩርኩም እያልኩትም የተፈናቀለ ብረዳ ፀቡ የእኔና የዐቢይ የግል ጉዳይ እንጂ የተራበ ስለተረዳ እንዳትረዳ አይለኝም። ቢለኝም አልሰማውም። ነጋዴ ብሆን ንግድ ፈቃዴን ይወስድ፣ ይከለክለኝ ይሆናል እንጂ እኔን ስለምትተች የራበ አታብላ አይለኝም። ባይሆን አዲስ አበባ ብኖር ኖሮ፣ አጠናግሮ፣ አጠናግሮ፣ ጠፍጥፎ፣ እብድ የለሰነው ልስን ሊያስመስለኝ ይችላል። ወይ ደግሞ ቃሊቲ ሊወረውረኝ ይችላል። ከራራልኝ ደግሞ እንደ ሃጫሉ ሁንዴሳ በጊዜ ሊሸኝ ይችል ይሆናል እንጂ ሃገርህን አትርዳ ሊለኝ አይችልም።

"…እናም ምን ለማለት ፈልጌ ነው። በጦር ግምባር ለሚዋደቁ የኢትዮጵያ ልጆች በሙሉ የቻልኩትን ባደርግ ሰይጣንና ወያኔ ይወበሩ፣ ይናደዱብኝ ይሆናል እንጂ፣ ኦነግ ሄጵ ሊልብኝ ይችላል እንጂ ሌላ ሰው የፈለገ ቢጠላኝ ይናደድብኛል ብዬ አላስብም። ጭቅጭቅ ንትርካችን ይቀጥላል። ሃገር ማዳኑም ይቀጥላል። እኔ እደሆን መቃብር ካልወረድኩ በቀር ወይ ፍንክች። እገሌን ላስደስተው፣ ለእገሌ ላቃጥር የምል ኮልኮሌ ካድሬ እኮ አይደለሁም። ሰምተሃል ምድረ ገተት ሁላ…!!

"…በወሎ ሦስት የዐማራ ፋኖ አደረጃጀት እንደለ ሰምቻለሁ።
1ኛ፦የምስራቅ አማራ ፋኖ
2ኛ፦ የወሎ ፋኖ
3ኛ፦ የቤተ አምሐራ ፋኖ በእኔ አይን ሁሉም አንድ ናቸው። አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ የምሥራቅ ዐማራ ፋኖ እንዲረዳ አድርጌአለሁ። ቀጥሎ የእነ ሃሰን ከሪሙን፣ ከዚያ ቤተ ዐማራን እንዲረዱ እናደርጋለን። ይሄ ቃሌ ነው። ይሄን የማደርገው ለራሴ ስል ነው። ዐማራ ነፃ ያወጣኛል። ሃገሬም ያስገባኛል ብዬ አምናለሁ። ይህን ስል የሚከፋህ ካለህ ደግሞ በአናትህ ተተከል። ምን ታመጣለህ ምደረ ዱቄታም…!! ሰረሰርህ ይውለቅና በአንተ ቤት ሴራ አግኝተህ ሞተሃል። እኔ እኮ ዘመዴ ነኝ። የሀረርጌው መራታ፣ ውኃ ጠብሼ ቀቅዬ የምበላ አራዳ፣ ምደረ ሰገጤማ አይሸውደኝም። እንከፍ ሁላ…!!

"…አሁን የእነ ሃሰን ከሪሙን ስልክ ስጡኝ…!! ወይም አገናኙኝ። አበቃ። ከዚያ ሴራው ይከሽፋል።

"…ካነበባችሁ በኋላ የአስተያየት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ። የኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ ሰዓታችንም እየደረሰ ነውና ተዘጋጅታችሁ ጠብቁኝ።
297 views15:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 18:33:46
"…ከታች ይነበብ…!! …ጉድ እኮ ነው።
280 views15:33
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 15:01:18
ድጋሚ መጣሁ… !!

"…አንድ ተጎንጉኖ ያደረ የዘረኞች የሴራ ፖለቲካ በደቂቃ ውስጥ ብናከሽፍ፣ ድምጥማጡን ብናወጣው፣ እንኩትኩት ብናደርገው ምን ይመስላችኋል…? ሃኣ…?

• ይክሸፍ አይደል…?
383 views12:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 14:45:28
እህሳ… ምንትላላችሁ…?

"…የኢትዮ ቤተሰብ/የእኛ ቤተሰብ/ መርሀ ግብራችን እስኪደርስ እንቀጥል አይደል…?

"…ምእመናን ሆይ "ነጭ ነጯን እንዴት ናት? ታስነጥሳለች አይደል? እኔ ግን ታድዬ ማርያምን እንደ ልቤ ተናግሬ ይወጣልኛል። የሐረርጌ መራታ መሆን ግን ደስሲል።

እንቀጥል አይደል?
380 views11:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 14:38:33
ከወልድያ ለተሰደዳችሁ…!!

"…ጦርነቱ ከእናንተ ስለራቀ ወደ ከተማችሁ ብትመለሱ መልካም ነው። አዎ ተመለሱና ለወገን ጦር ስንቅ አዘጋጁ። ደጀንም ሁኑ። አዎ ወደ ቤታችሁ በቶሎ ተመለሱ። ደሴንም፣ ኮምቦልቻንም አታጨናንቁ። አትንከራተቱ። በረንዳ አትደሩ። ተመለሱ።

ለትራንስፖርት ባለቤቶች፦

"…ከደሴ ወልድያ 5,000 ብር ለአንድ ጉዙ ለአንድሰው የምታስከፍሉ እናንት የቀን ጅቦች እረፉ። በስደት የደቀቀን ህዝብ እናንተው መልሳችሁ አታድቁት። ጅቦች፣ የቀን ጅቦች። ለወገናችሁ የማትራሩ የተራበ የቀን ጅቦች እረፉ።

"…ትራፊኮች

"…እናንት ነውረኞች። ለሲኦል የተፈጠራችሁ ጉበኞች፣ በአንድ መኪና 10ሺ ብር ከሹፌር እየተቀበላችሁ የራሳችሁን ወገን የምታሰቃዩ አውሬዎች። ነቀርሳ ይሁንባችሁ። አመድ እፈሱ። ጭንቅ በቤታችሁ ይግባ። በሽታ ይሁንባችሁ። ሳትበሉት ያንከራታችሁ።

የኢትዮጵያ ባንኮች።

በወልድያ ሥራ ጀምሩ። ሰዉ ይንቀሳቀስ። ኤቲኤም አክቲቭ አድርጉ። ህዝቡ ተረጋግቶ ሥራውን ይሥራ። በተለይ ንግድ ባንክ ፍጠን።

"…የከተማው አመራር እንኳ አዲስ አበባ ገብቷል። ፈጣሪ በዚያው ያስቀረው።

• ድል ለኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት…!
• ድል ለዐማራ ልዩ ኃይል…!!
• ድል ለዐማራ ልዩ ኃይል…!
• ድል ለዐማራ ፋኖ…!!
• ድል ለዐማራ ሚኒሻ…!!
368 views11:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 14:02:12
"…እዬዬው ተጀምሯል። ፈረንጂ ማለቃቀስ ጀምሯል። የትግራይ ህዝብ ነፃ ሳይወጣ፣ ካንሰር ህወሓት ሳትነቀል፣ ሳትደመሰስ መመለስ ነውርም፣ ኃጢአትም፣ በደልም ነው። ወደፊት ብቻ። ኤርትራ ወረረችኝ ምናምን አይሠራም። ከሱዳንና ከግብጽ ጋር አንሶላ ሲጋፈፍ የሚዉል አመንዝራ ህወሓት ስትንበጫበጭ መስመት አያስፈልግም። ህወሓት ተደምስሳ የትግራይ ህዝብ ነፃ መውጣት አለበት።

"…ባለህበት ቁም፣ ተመለስ፣ ምናምን አይሠራም። ይኸው ነው።

#ልብ_በሉማ፦ አሁን ይሄን ስለጻፍኩ የወያኔ ቡችላ፣ ፀረ ኢትዮጵያ፣ ምድረ ጋግርታም የዘር ነጋዴ፣ ባንዳ የባንዳ የልጅ ልጅ፣ በዐማራ ቅናት እንደቅንድቡ ማደግ የተሳነው፣ ውጪ ተቀምጦ የትግሬን መከራ ማርዘም የሚፈልገው የሰው ከፍት ሁላ ይንጫጫጫል። በዚህ ጦማር አንድም ሰው ብሎክ አላደርግም። አንድም ሰው አልኳችሁ። የህወሓት ደጋፊ ትግሬዎች ውጡና እንደልብ ተሳደቡ። የፈለጋችሁትን ስድብ ፈቅጄላችኋለሁ። ሌሎቻችሁ ግን ለዚህ ምላሳም ተሳዳቢ የህወሓት መንጋ ትግሬ ምንም አይነት ምላሽ አትስጡ። ተውአቸው በፔጄ ላይ ይንከባለሉ፣ እሪሪም በል። ገተት ሁላ…!! ምን ያህል ትግሬ እንደሚከታተለኝ ግን ተመልከቱ። ድምጹን አጥፍቶ፣ ትንፋሽ ውጦ እኮ ነው የሚከታተለኝ። ቁራጭ ሥጋ ትጥልና ተሳዳቢ ጉንዳን ትሰበስባለህ ነው ጨዋታው።

ድል ለኢትዮጵያ…!!
ድል ለትግራይ ህዝብ…!!
ሞት ለወያኔ ለህወሓት…!!
ሞት ለኦነግ ለብአዴን ለኦህዴድ ብልፅግና…!!

"…ፋንዳ ጧ በል…!!
378 views11:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 13:22:07 ገረመኝ። የቀኑ ቀን፣ ዕለቱ ሲደርስማ ትግሬና ዐማራ አይገዳደልም። እስከዚያው ግን ዐማራ ሊወረው የመጣውን የህወሓት ጦር መመከት ተፈጥሮአዊ ግዴታው ነው። ለዐቢይ አህመድ ለሰይጣኑ ብሎ ሳይሆን ለራሱ ህልውና ሲል የሚያደርገው ነው።

"…ጦርነቱ ይቀጥላል። ዐማራና ትግሬም አይኑ እያየ በኦሮሞ ወሃቢይ እስላምና ጴንጤ ይወድማል። የጴንጤ ብልጽግና እና የኦሮሞው የወሃቢያ እስላምም ጮቤ ይረግጣል። የብአዴን አባላትን አመራሮችን፣ ባለሥልጣናትን ጊዜ ጠብቆ የኦሮሞው የብልጽግና ጴንጤና የኦሮሞው የወሃቢያ እስላም ያጸዳቸዋል። ብንተርፍ ብለው ሃይማኖታቸውን ወደ ጴንጤነት የቀየሩት እንደነ ብናልፍ አንዷለም አይነቶቹም ዘገምተኛ የ6ወር ጽንሶችም ይጸዳሉ። እንደ ዮሐንስ ቧያለው በዐቢይ አህመድ ይበላሉ። የዐማራና የትግሬ ባለሃብት በኦሮሞ ወሃቢያ እስላምና በኦሮሞ ጴንጤ ባለሃብቶች ይተካሉ። አሁን የኦሮሞን እግር ልሼ፣ ተለማምጬ እኖራለሁ ብሎ ከኦህዴድኦነግ ስርስር የሚያቶሶቱስ የዐማራ ባለሃብት በቅርቡ ወይ አብዶ፣ ወይ ከርቸሌ ቂሊንጦ ሲታጎር ጠብቁት። የመጣው ጅብ የተራበ ነው። መዝግቡልኝ።

"…እደግመዋለሁ። ኢትዮጵያ ታሸንፋለች…!! በግርማ የሺጥላ ቤተሰብ ቅኝ ግዛት ስር የወደቀችው ሸዋም በቅርቡ ነፃ ትወጣለች። የብናልፍ አንዷለም፣ የተመስገን ጥሩነህ፣ የኢንጂነር ሃብታሙ፣ የሰማ ጥሩነህ፣ የአገው አዊ ዞን ኢምፓየርም ያከትምለታል። የብናልፍ አንዷለም እና የግርማ የሺጥላ የመሬት ንግድም በአጭሩ ይቀጫል። የሽመልስ አብዲሳ ንግድም፣ የጃዋር ሽቀላም ያቆማል። የታከለ ኡማ ዘረፋ፣ የአዳነች አቤቤም ጣይቱነት ያበቃል። የብርሃኑ ነጋ፣ የአንዳርጋቸው ፅጌም የብላክ ማርኬት የዶላር ንግድም ያበቃል። ኢሳይያስ ይሞታል። ኤርትራና ኢትዮጵያም አንድ ይሆናሉ። ታላቋ ኢትዮጵያ መሬት ፈልቅቃ ትገለጣለች።

"…እስከዚያው ትግሬዎች ከዐማራ ጋር ተገዳደሉ። ከምድርም ላይ ፅዱ። በወሃቢይ እስላምና በጨካኙ በአረመኔው የብልፅግና ጴንጤ ዋጋችሁን አግኙ። ቀብጣችሁ ነበር፣ አምላካችሁን ረስታችሁ ነበር፣ አለሌ አሸሸው ገዳሜ ባይ አመንዝራ፣ አጫሽ ቃሚ፣ የጠንቋይ ቀላቢ ሆናችሁ ነበር ስለዚህ ቅጣታችሁን ተቀበሉ። ለኃጥአን የመጣው ለጻድቃኑ ለትግሬና ለዐማራ፣ ለኦሮሞም ህፃናት ተርፏል። ገና በቶሎ ካልነቃችሁ ፍዳችሁን ታያላችሁ።

"…እኔን አይመለከተኝም የምትሉ አላችሁ። እሱን ስትገረፍ ታየዋለህ። ዐማራና ትግሬ በቦሌ አይር መንገድ ምን እየደረሰበት ነው? ሃኣ? አፍር ያብላችሁና መከራ ፍዳህን እያበላህ አይደል የኦሮሞ ወሃቢይ እስላምና ጴንጤ። ሃኣ… ወደዱባይ መነግድ ትችላላችሁ እንዴ? ለትምህርት፣ ለስብሰባ በቦሌ ኤርፖርት የምትወጣ ዐማራና ትግሬ እየደረሰብህ ያለውን ግፍ እየነገርከኝ አይደል? የትአባክንስና ይበልህ። ገና ምንአይተህ።

"…በናዝሬት፣ በጅማ፣ በሀረር፣ በኦሮሞ ከተሞች የምትኖሩ ዐማሮችና ትግሬዎች፣ እንዲሁም ጉራጌ፣ የኦሮሞ ኦርቶዶክሳውያን ምንአይነት ግብር እየመጣባችሁ እንደሆነ እያያችሁ አይደለም እንዴ? ጨርቅህን ሊያስጥሉህ አይደለም እንዴ? ሻሸመኔ በግብር፣ ዝዋይ በግብር ያላበደ አለ እንዴ? ሥልጣን ላይ የወጣው የኦሮሞ የወሀቢይ እስላምና የኦሮሞ ብልፅግና ጴንጤ ገና ያንከራትትሃል። ለፋኖ ኮሾሮ መግዣ አልሰጥ ያለ የዐማራ ባለሃብትማ አማኑኤል ሆስፒታልም፣ ፀበልም አያድነውም። ከብሶት ወጥተህ ይሄን ቅዘናም፣ ሽንታም፣ ፈሪ ድልብ መሃይም የካድሬ ስብስብ ሃይ ካላልከው ጠብቅ ፍዳህን ትበላለህ። ጎበዝ ደብረ ብርሃንን ጨምሮ ድፍን መንዝ እኮ በግርማ የሺጥላ ቤተሰብ ነው የሚተዳደረው። ተረግጦ የሚገዛው። ሽንታም ሁላ አለ አጎቴ ሌኒን።

"…በመጨረሻም ምን እናድርግ የምትሉም አላችሁ። እኔ ምንአበክ አውቅልሃለሁ። መፍትሄው በእጅህ ነው። ህዝብ ለህዝብ ተገናኝ፣ ምከር፣ መፍትሄውን ያኔ ታገኘዋለህ። ምንአባህ አስሬ መፍትሄ መፍትሄ ትለኛለህ። ገተት። እስከዚያው የምሁሩን የስዩም ተሾመን ትንታኔ በኢቲቪ እየሰማህ አርፈህ ተቀመጥ። የታዬ ቦጋለን ስሜት ቀስቃሽ ዲስኩር እየተጋትክ፣ የተብታባውና ሲሰሙት ከሰል በመስታወት ላይ ሲሄድ ሲጢጢጢ ስሊ የመሰለ ቀፋፊ ድምፅ ባለቤቱን ተብታባውን የብርሃኑ ነጋ ቃጥራ ሆዳም ዐማራውን ደረጄ ሃብተወልድን እየተከተልክ፣ በዳንኤል ክብረት ተረት ደንዝዘህ ተጎለት። ጉሊታም…!!

"…ደግሞ ይሄን ተናገርከኝ ብላችሁ ደግሞ አኩርፉ አሏችሁ። ብታኮርፉም ምንአገባኝ። ኬሬዳሽ። ቅር ያለው ቅራሪ ይጠጣ፣ አይ አልጠጣም የሚል ካለ ደግሞ በአናትህ ተተከል። ይኸው ነው።

"… የማታው የኢትዮ ቤተሰብ/የእኛ ቤተሰብ ሚድያ ዝግጅታችንም እንዳያመልጣችሁ። እኔና ቀሲስ ሳሙኤል እንጠብቃችኋለን። ዛሬማ ለማልቀስም፣ ለመሳቅም ተዘጋጁ።

"…ቆይቼ እመለሳለሁ። አንብባችሁ ስትጨርሱ የሰንዱቅ ሳጥኑን እከፍትላችኋለሁ። ረጅም ጽሑፍ ብዙ ሰው ስለማያነብ፣ ብዙ ኮመንትም አይኖርም። ረጅም ጽሑፍ ሲያዩ የሚንጠራሩ፣ የሚያዛጉ፣ የሚያፋሽኩ ይበዛሉ። በጥቅስ፣ በአጭር ቪድዮና በፎቶ ስር ኮመንት ሲገጠግጥ የሚውለው ረጅም ጦማር ሲያይ ይደክመዋል፣ እንቅልፉም ይመጣል፣ ከድርዴዋ በደንገጎ በኩል ቁልቢ በእግርህ ሂድ የተባለም ይመስለዋል። ለምታነቡ ግን መልካም ንባብ። የማታነቡ ፎቶና አጭር ቪድዮ እስኪለጠፍላችሁና እስክትንበጫበጩ በትእግስት ጠብቁን

"…ሻሎም…!  ሰላም…!!
367 views10:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 13:22:07 ይህም ቃሌ ይመዝገብልኝ…!!

• በስልክ ለምታነቡ ረጅም ጽሑፍ ነው። ገተት የመሰለ ጽሑፍ። ረጅም ጽሑፍ ማንበብ የማትወዱ አጭሬዎች ይለፋችሁ። ቆይቼ የኮመንት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ። መልካም ንባብ።

"…ኢትዮጵያ ትነሣለች። ኢትዮጵያ ታሸንፋለች። ኢትዮጵያ በላይዋ ላይ ተጣብቀው የመዘመዟት፣ ሲመዘምዟት የኖሩት፣ ሊመዘምዟት ቋምጠው ያሰፈሰፉት የውስጥም፣ የውጪም ጠላቶቿ እንደጢስ በነው፣ እንደጉም ተነው አይናችን እያየ፣ ጆሮአችን እየሰማ ብን ብለው ይጠፋሉ። ዳውን ዳውን ኢትዮጵያ እያሉ በአውሮጳ፣ በካናዳና በአሜሪካ ጎዳናዎች ላይ የፈከሩ የትግሬና የኦሮሞ የዳያስጶራ ቃጥራ ፀረ ኢትዮጵያ ኃይሎችም የት እንደደረሱ ሳናውቅ ብን ብለው ይጠፋሉ። የማናውቀው ከዚያ በፊት ሰምተነውም፣ አይተነውም የማናውቀው ዐቢይ አሕመድ የተባለ የኢትዮጵያውያን አራጅ፣ አሳራጅ፣ ደማቸውን ለአውሬው ገባሪ ድንገት ብቅ እንዳለው ለኢትዮጵያ መድኅን የሚሆናትም ድንገት ይከሰታል። ይሄ ይመዝገብልኝ። 

"…በኢትዮጵያ ምድር ላይ ከአንዲቷ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በቀር በኢትዮጵያ ምድር ላይ አረመኔዋ የሰይጣን ውላጇ፣ ሥጋ ለበሷ ሰይጣን አጋንንቷ ህወሓት አሰፍታ የበተነችው፣ ያደለቻቸው የኦሮሞው የግብፅ ባንዲራ፣ የእርሷም የቬትናም ባንዲራ እና የሌሎችም ሁሉ ጥብቆ ግማታም፣ ክርፋታም ሸታታ የሽንት ጨርቅ በሙሉ ይወገዳል። ይቃጠላል። ይጠፋል። በኢትዮጵያ ምድር ከነፃዋ ምድር ከኢትዮጵያ ሰንደቅ ውጪ ሌላ ኮተት መያዝ፣ ማውለብለብ ያስገድላል፣ ከፍ ያለ ቅጣትም ያስከትላል። በኢትዮጵያ ምድር ከኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ውጩ ወደ ውጪ የሚባልበት ጊዜም ሩቅ አይሆንም።

"…የዐማራ ምድር ጀምሮታል። የህወሓትን የሽንት ጨርቅ ከብአዴን ቢሮ በቀር ካስወገደው ቆይቷል። ትግሬዋ ህወሓት ይዛው ከቆየችው ወልቃይት ምድር ላይ እንኳ የወያኔም፣ የብአዴንም የሽንት ጨርቅ ዳይፐራቸው ወርዶ የሰይጣኗ የህወሓት ዓርማም ተነሥቶ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ፣ ሰይጣናዊው የዲያብሎስ ምልክት የሌለበት፣ ባለአምባሻው፣ ባለ ኮከቡ ባንዲራ ተወግዶ ያ የበረከት፣ የፍቅር፣ የመስዋዕትነት ሰንደቅ ዓላማችን ተተክቷል። ወልቃይትም የፍቅር ሃገር ሆናለች። በጀት ሳይመደብላት በራስ አቅም ልማቷን ታጣድፈው ይዛለች።

"…አሁን ህወሓት እየከሰመች ነው። ትከስማለችም። ለሥልጣኗ ስትል የትግራይን ወጣት ጭዳ ያደረገችው ህወሓት በጊዜ ሂደት ትከስማለች። እሷ ስትከስም፣ ስትሟሽሽ፣ ስትበን፣ ስትተን ደግሞ ኢትዮጵያ ቀን ይወጣላታል። የብርሃን ጮራም ይፈነጥቅላታል። ጋንግሪኗ ህወሓት ስትቆረጥ የኢትዮጵያም፣ የትግራይም የዐማራና የኦሮሞ፣ የአፋርና የሱማሌም ህዝብ እርፍ ይላል። የኢትዮጵያ ትንሣኤም ይቀርባል። የትግሬና የዐማራ ህዝብ፣ የጽዮንና የግሸን ማርያም ልጆች፣ የአፄ ቴዎድሮስ፣ የአፄ ዮሐንስ፣ የአፄ ምኒልክና የንጉስ ሚካኤል ልጆችም ይታረቃሉ። ከዚያ የሚሆነውን አብሮ ማየት ነው። ህወሓትና ብአዴን ከተወገዱ፣ ትግሬና ዐማራ ታቦተ ጽዮንና ግሸን ከመስቀሉ ስር፣ በነጋሺ መስጊድም ተሰብስበው ከመከሩ ለላው ዕዳው ገብስ ነው። ሌላው በጣም ቀላል ነው። በትግሬና በዐማራ እልቂት ጮቤ እየረገጠ ያለው፣ በኦርቶዶክሳውያኑ መመናመን፣ መጨፋጨፍ፣ በሰሜኖቹ በነጃሺ ልጆች መተራረድ ከበሮ እየደለቀ እየጨፈረ ያለው አካል በተራው ዋጋውን ያገኛል። አሁን እንደ ጀማሪ ብረት አንሺ ጎረምሳ ያዩትን ሁሉ ቁጫጭ፣ ጉንዳን አድርገው የሚመለከቱ ሁሉ ቀኑ ሲደርስ ያኔ ማየት ነው።

"…በህወሓት ጦስ ትግሬ በትግራይም፣ ከትግራይ ውጪም ፍዳውን እያየ ነው። ዐማራም እንደዚያው። ሁለቱም ከዐማራ ክልልም ሆነ ከትግራይ ክልል ወደ አዲስ አበባ መግባት ተከልክለዋል። በኦሮሞ ስም የሚነግደው የህወሓት ጥፍጥፉ ኦህዴድኦነግ በአዲስ አበባ ፍተሻ በሚያደርግበት ወቅት እንኳ መታወቂያ ላይ ስሙ የዐማራ ወይም የትግሬ የሆነ ሰው ፍዳውን ነው የሚያየው። እሬቻውን ነው የሚያበላውም። ይወገራል፣ ይታሰራል፣ እንደከብት ወደ ዘብጥያ ይወርዳል። ይናቃል። ይተፋበታል። በምልጃ በጉቦ ይፈታል። ዐማራውን ፋኖ ነህ፣ ትግሬውን ወያኔ ነህ በማለት እያጠፋው ነው ይሄ ሰይጣናዊ መንግሥት። እናም ይሄን አጋንት ለማስወገድ መፍትሄው ዐማራው ብአዴንን፣ ትግሬው ህወሓትን፣ ኦሮሞው ኦህዴድኦነግን አስወግዶ በአንድነት መጋፈጥ ነው። ኦሮሞው እንኳ አሁን በሁለት ምክንያት ኦህዴድኦነግን መጋፈጥ ላይችል ይችል ይሆናል። አንደኛው ተረኛ ነኝ፣ ተጠቃሚ ነኝ በሚለው ኦሮሞ ሲሆን ሁለተኛው ኦነግንናኦህዴድን ማሸነፍ አልችልም ብሎ ራሱን አኮስምኖ የተቀመጠው ኦሮሞ ነው። ዐማራ፣ ትግሬና ኦሮሞ ህዝብ ለህዝብ ከመከሩ ግን እነዚህ አጋንንቶች ግማሽ ቀን አይፈጁም ነበር።

"…ዐብይ አሕመድ በአሜሪካኑ፣ በምዕራባውያኑ ሥልጣኑን ለማጽናት ሲል ጴንጤ የሚመስል ነገር ግን በውስጡ እልም ያለ የዓረብ ተላላኪ የወሓቢያ እስላም ነው። ደምበኛ አባ ገዳ ነው። ጨፍጫፊ፣ ዘር አጥፊ አውዳሚ ነው። ትግሬና ዐማራ ህዝብ ለህዝብ መመካከር ጀምሮ በቶሎ በፕሮቴስታንቱና በአክራሪ የወሀቢያ እስላም የተደቀነበትን መንግሥት መር ጭፍጨፋ ካላስቆመ የቃልኪዳን ህዝብ ስለሆነ ቢተርፍ እንጂ ገና ይቀጠቀጣል። ገና ይረሸናል። ኦሮሞ እያበበ፣ ዐማራና ትግሬ ለማኝ የሆናል። ዐመዳም ስደተኛ ይሆናል። ሃገር ሠርቶ ሃገር አልባ ይሆናል። አለቀ።

"… እኔ መስሚያዬ ጥጥ ስለሆነ፣ የብልጽግና አጋንንታዊ የጴንጤም ሆነ የወሓቢያ ሰራዊት ሰደበኝ አልሰደበኝ ደንታ ስለማይሰጠኝ መራር እውነቱን እፅፈዋለሁ። ቢያንስ ለታሪክ ይቀመጣል። ፕሮፌሰሩ፣ ዶክተሩ፣ ምሑራኑ እንደኔ ደፍረው ባይናገሩም፣ እኔ ደንቆሮው፣ እኔ የሀረርጌው መራታ፣ እኔ መቶ ኪሎ ድልብ መሃይሙ ዘመዴ ግን እጽፈዋለሁ። ትግሬ ህወሓትን፣ ዐማራ ብአዴንን ለቅመህ ካላጸዳህ ትጠፋለህ፣ ትሰደዳልህ፣ ትንከራተታለህ፣ ትወድማለህ። ትሞታለህ። ዋይዋይ በዐማርኛ፣ ወይአነ ወይአነ በትግርኛ ሙሾ ስታወርድ ትኖራለህ። ይመዝገብልኝ።

"…ትናንት ማታ በመለስ ዜናዊ እንኩትኩቱ ወጥቶ የነበረውን የወያኔ ጄነራል የታደሰ ወረደን ቃለመጠይቅ ሥራዬ ብዬ ስሰማው ነበር። ትንፋሹ እየተቆራረጠ፣ ከንፈሩ እየደረቀ፣ ምራቅ እያጠረው እምጫ እምጫ እያደረገ ሲናገር እየሰማሁት ነበር። በሚጠላው አማርኛ ሲዘበዝብ ነበር። በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ለምን ከባረንቱ እንመለሳለን? በማለቱ በመለስ ዜናዊ ተጎድቶ ልምሾም ሆኖ የነበረው ጀነራል ታደሰ ወረደ ሲናገር ያሳዝን ነበር። እኔ በእሱ ውስጥ ወያኔ ሞታ ትግሬ ድኖ ነው ያየሁት። ወያኔ ስትሞት ትግሬ ይድናል። የትግሬ በሽታው ህወሓት ናት። ብአዴን ሲሞት ዐማራው ይድናል የዐማራው በሽታ ብአዴን ነው። ኦህዴድኦነግ ሲሞት ኦሮሞው ይድናል የኦሮሞ በሽታው ኦህዴድኦነግ ነው። ኦፌኮን እርሱት እሱ ምች ነው። በዳማከሴ ይጠፋል።

"…እናም የወያኔው ጄነራል እያማጠ፣ እ አ እ እያለ ሲናዘዝ አየሁት። ደስስስም አለኝ። ታዴ ምንአለ አትሉኝም። ትግራይ ሃገር እንኳ ብትሆን ጎረቤቷ ዐማራ ነው። ይሄን መቀየር አንችልም። ትግራይ ሃገር ብትሆን የኤርትራ ህዝብ ጎረቤት ነው። ይሄን መቀየር አንችልም። የዐማራ ህዝብ ወንድም ህዝብ ነው። ብላብላ ብሎ ብዙ ከዘበዘበ በኋላ "የህወሓት ሰራዊት ከዐማራ ልዩ ኃይልና፣ ከዐማራ ፋኖ ጋር እንዳይዋጉ መታዘዙን፣  ተዋግተው ቢማረኩ እንኳ የዐማራ ልዩ ኃይልና የዐማራ ፋኖ ወዲያውኑ በፍጥነት እንዲለቀቁ እየተደረገ እንደሆነ ሲናገር ሰምቼው ደነቀኝ።  ነገርየው ፖለቲካ እንደሆነ፣ ቢጨንቀው እንደሆነ ቢገባኝም የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አሠራር ግን
350 views10:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 13:22:07
"…ቃሪያ በሚጥሚጣ የሆነች የሐሙስ ጠዋት ጦማሬ ናት። ተጋበዙልኝ። የትግሬ ጴንጤዎችና በዐማራ ጥላቻ የሰከራችሁ የህወሓት ገረድ ቡችሎችም አንብቡልኝ።

"…በነገራችን ላይ ዛሬ በአዲስ አበባ በሚሊኒየም አዳራሽ የዐማራ ተወላጅ የብልጽግና አባላት የመንግሥት ሠራተኞችና ነዋሪዎች ባህላዊ ልብስ ለብሰው መገኘት እንዳለባቸው ጥብቅ መመሪያ ተላልፏል።

"…አዳነች አበቤ በቀደም ዕለት የትግሬ ሴቶችን ብብታቸው እስኪሸት አሸንድዬ ብላ አስጨፍራቸው ነበር፣ ዛሬ ደግሞ የዐማራን ሴት እንዲሁ ብብቷ እስኪሸት ስታዘልላት ልትውል ነው። የአሩሲዋ እመቤት ግን ጀግና ናት። በሰሜን የዐማራ ወንዶች ይጨፋጨፋሉ። በአዲስ አበባ የዐማራ ሴቶች በኦሮሞ ጴንጤና የወሃቢ እስላም ፊት ሶለል ይጨፍራሉ። የአባቴ አምላክ ያንሷላችሁ ብዬ ልል አስቤ ከአፌ መለስኩት። ሶለላም ሁላም ልል ነበር።

350 views10:22
ክፈት / አስተያየት ይስጡ