OFFICIAL ዘነበ ከድር ለኢትዮጲያ ቡና ፊርማውን አኑሯል! ያለፉትን አመታት በደቡብ ፖሊስና በሀዋሳ ከነማ ጥሩ የውድድር ጊዜን ያሳለፈው የግራ ተመላላሹ ዘነበ ከድር በኢትዮጲያ ቡና የሚያቆየውን የሁለት አመት ስምምነት ተፈራርሟል! እየተካሄደ በሚገኘው የሲቲ ካፕ ውድድር ላይም ድንቅ ብቃቱን እያሳየን ይገኛል! @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 4.1K views14:29