የ6ተኛ ሳምንት የPSL ጨዋታ ተጠናቀቀ ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ 2–1 ሰንዳውንስ አቡኪ 90+3 ሰንዳውንስን ከሽንፈት ያላዳነች ብቸኛውን ጎል አቡኪ ባለቀ ሰዐት አስቆጥሯል! @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 3.8K viewsedited 19:22