የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከመጋቢት 23 ፣2016 ዓ.ም ጀምሮ የካናዳ ዋና ከተማ እና የሀገሪቱ የንግድ ፣ የቴክኖሎጂ እና የባህል ማዕከል ወደሆነችው ቶሮንቶ ከተማ የሚያደርገውን አምስት ሳምንታዊ በረራ ከፍ በማድረግ በሰባቱም የሳምንቱ ቀናት በረራ ማድረግ እንደሚጀምር ሲገልፅ ከታላቅ ደስታ ጋር ነው። #የኢትዮጵያአየርመንገድ 17.3K views14:07