በአፍሪካ ትልቁ የአየር ጭነት ኦፕሬተር የሆነው የኢትዮጵያ ካርጎ እና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ወደ ድሬዳዋ እና ጅግጅጋ የሃገር ውስጥ የካርጎ በረራ በሳምንት ሦስት ጊዜ ከነሃሴ 24, 2014 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚጀምር ሲገልጽ በታላቅ ደስታ ነው። ስለ አገልግሎቱ ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥራችን +25111 517 4524/4520 ይደውሉ አሊያም ድረ-ገፃችንን www.ethiopianairlines.com/cargo ይጎብኙ። #የኢትዮጵያአየርመንገድ 15.4K viewsedited 14:00