በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዝግጅት እና ውድድር ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ18 ሳምንት በኋላ ያሉት ጨዋታዎች በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም ከፊታችን መጋቢት 23/2015 ዓ.ም እንደሚካሄድ የውድድሩ አዘጋጅ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አ.ማ አሳውቋል። በ18ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ቡና ከ ወልቂጤ ከተማ ጋር ውድድሩን በማድረግ ይጀምራል። 1.1K viewsedited 05:18