የዛሬ ጨዋታዎች ተራዝመዋል! የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የውድድር እና ሥነስርዓት ኮሚቴ ያደረገውን አስቸኳይ ስብሰባ ተከትሎ በድሬዳዋ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት 10:00 ላይ ጀምሮ የነበረው የኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና እንዲሁም ምሽት ላይ ይከናወን የነበረው የኢትዮጵያ ቡና እና ፋሲል ከነማ ጨዋታዎች መራዘማቸው ታውቋል። በጉዳዩ ዙሪያ አዲስ መረጃ ሲኖር የምናደርሳችሁ ይሆናል። 1.2K views15:15