በአፍሪካ ዋንጫው አስደናቂ እንቅስቃሴ በማድረግ የጨዋታ ኮኮብ ተብሎ በመመረጡ በአፍሪካ ክለቦች አይን ውስጥ ገብቶ የነበረው እና በሊጉም አሉ ከሚባሉ የመሀል ስፍራ ተጨዋቾች አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ቡና አማካይ አማኑኤል ዮሀንስ ወደ ግብፅ ሊግ ለማምራት በንግግር ላይ መሆኑን መረጃዎች እየጠቆሙ ይገኛሉ SHARE @ethiopia_buna 5.7K viewsRAS SAMI Kawa(ሴሟ), edited 12:01