#AASTU
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች የሁለተኛ ዓመት አንደኛ ሴሚስቴር ምዝገባ የሚከናወነው ጥር 01/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል፡፡
ወደ አርክቴክቸር እና ሶፍትዌር ምህንድስና ትምህርት ክፍሎች ለመቀላቀል የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ማክሰኞ ጥር 02/2015 ዓ.ም መሆኑም ተገልጿል፡፡
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24