ዲላ ዩኒቨርሲቲ ነባር የክረምት መርሃ ግብር የግብርና ኮሌጅ ተማሪዎች የ2015 ዓ.ም የምዝገባ ጊዜ ታህሳስ 20 እና 21/2015 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በተጠቀሱት ቀናት በዲላ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ በመገኘት መመዝገብ ይኖርባችኋል የተባለ ሲሆን ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24