መቱ ዩኒቨርሲቲ የመምህራን ቅጥር ለመፈጸም ኅዳር 09/2015 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ተወዳድራችሁ ለፈተና የተመረጣችሁ አመልካቾች ታኅሳስ 04/2015 ዓ.ም ጠዋት 3:00 ፈተና እንደሚሰጥ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24