#MizanTepiUniversity
ለሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ነባር የመጀመሪያና የሁለተኛ ዲግሪ የመደበኛ መርሀግብር ተማሪዎች በሙሉ
- የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምዝገባ የሚከናወነው
1ኛ. ህዳር 5 እና 6/2015 ለሁሉም ተማሪዎች ከነርሲንግ እና ከፋርማሲ ትምህርት ክፍሎች ተመራቂዎችን ሳይጨምር
2ኛ. ታህሳስ 3 እና 4/2015 ለነርሲንግና ፋርማሲ ትምህርት ክፍሎች ተመራቂ ተማሪዎች መሆኑን እየገለፅን በተጠቀሱት ቀናት በአካል በመገኘት እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
#Mizan_Tepi_University
#ለሚዛን_ቴፒ_ዩኒቨርሲቲ
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24