#Wolaita_Sodo_University
ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ነባር መደበኛ ተማሪዎችን ሕዳር 5 እና 6/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል አሳውቋል።
#የወላይታ_ሶዶ_ዩኒቨርሲቲ_አካዳሚክ_ካሌንደር
- የነባር መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ሕዳር 5 እና 6/2015 ዓ.ም
- የመጀመሪያ ቀን የመጀመሪያ ክፍለ ጊዜ (DOCO) ሕዳር 07
- የመጀመሪያ ሴሚስቴር ማጠናቀቂያ የካቲት 17/2015 ዓ.ም
- እንዲሁም ከየካቲት 20/2015 ዓ.ም እስከ መጋቢት 01/2015 ዓ.ም የሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል
#WolaitaSodoUniversity
#ወላይታ_ሶዶ_ዩኒቨርሲቲ
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24