#Woldia_University
ለወልድያ ዪኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ፦
በ 2014 ዓ.ም በመደበኛው መርሃ-ግብር ፈተና ጀምራችሁ ያቋረጣችሁ ነባር የመደበኛ ተማሪዎች በሙሉ የመግቢያ ጊዜ ህዳር 02-03/2015 ዓ.ም ሲሆን በጦርነቱ ምክንያት ወደ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች በጊዚያዊነት ተመድባችሁ ስትማሩ የነበራችሁ ተማሪዎች ደግሞ የምዝገባ ጊዜ ህዳር 12-13/2015 ዓ.ም በመሆኑ ወደ ወልድያ ዪኒቨርሲቲ ተመልሳችሁ ትምህርታችሁን እንድትቀጥሉ ዪኒቨርሲቲው ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡
#ማሳሰቢያ፡
- የተግባር ልምምድ ላይ የነበራቹሁ የ 4ኛ አመት የሲቪል፣ 4ኛ አመት የመካኒካል እና 4ኛ አመት የኬሚካል ምህንድስና ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ህዳር 02-03/2015 ዓ.ም መሆኑን እንገልጻለን።
የወልድያ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24