#Borena_University
ለቦረና ዩኒቨርሲቲ መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ
የመደበኛ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥቅምት 30-ሕዳር 1/2015 መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሰው ቀናት በዩኒቨርሲቲው ሬጅስተራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በአካል በማቅረብ እንድትመዘገቡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን፡፡
#ማሳሰቢያ
በተጠቀሰው ቀናት በአካል ቀርቦ ያልተመዘገበ ተማሪ የማናስተናግድ መሆናችንን አጥብቀን እንገልፃለን፡፡ ( ቦረና ዩኒቨርሲቲ )
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24