#MettuUniversity
በመቱ ዩኒቨርሲቲ በክረምት እረፍት ላይ የነበሩ መደበኛ (Regular) ፤ የሳምንት ዕረፍት ቀናት (Weekend ) እንዲሁም የማታ ( Evening) የመጀመሪያ ዲግሪ እና የድህረ ምረቃ ነባር ተማሪዎች በሙሉ የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የምዝገባ ቀን ህዳር 1-2/2015 ዓ.ም እንዲሁም በቅጣት ህዳር 03/2015 ዓ.ም እንደሚካሄድ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ተማሪዎች በተጠቀሰው ፕሮግራም በአካል በመቅረብ ተመዝገቡ፤ ትምህርት የሚጀምረው ህዳር 05/2015 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል። (መቱ ዩኒቨርሲቲ )
SUBSCRIBE ON YOUTUBE
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
https://www.youtube.com/c/Ethiopia24
አስተያየት ለመስጠት @Ethnewbot
➹share &Join Us
@ethiopia_24 @ethiopia_24
@ethiopia_24 @ethiopia_24